top of page
welcome to rgeec.org.jpg

''... አሁን እግዚአብሔር ሰፊ ቦታ ሰጥቶናል፤ እኛም በምድር ላይ እንበዛለን ሲል ርሆቦት ብሎ ጠራው።"
ዘፍጥረት 26፡22

Rehoboth Grace Ethiopian Evangelical Church

 

        “…Rehoboth…For now the LORD hath made room for us,
    and we shall be fruitful in the land” (Ge.26:22)

 

           Rehoboth Grace Ethiopian Evangelical Church was planted in June of 2014 in
          Malden, MA, through the virtue and guidance of God.

 Our church started with a congregation of a few

      believers but increased in numbers within a short time. Praise the lord.

 

As we are members of God that are growing in Christ, we shall be
governed by proper internal ordinance. The church was primarily founded by the word of God and the Holy Spirit. It shall also form its constitution directed by these two pillars of our church. Indeed, the church major goals are :-             

(1) Extending the kingdom of God

(2) Making Discipleship

         (3) Awakening the churches of God to prepare for Lord’s second coming

website.pic.1rgeec.jpg

ሮሆቦት የፀጋ ወንጌል ቤተክርስቲያን

ሮሆቦት የፀጋ ወንጌል ቤተክርስቲያን በአሜሪካ ማሳቹሴት ስቴት ሞልደን ከተማ በ2014 ጁን ወር ላይ በእግዚአብሔር ቀጥተኛ ምሪት እና ፀጋ ተመሥርታለች። በጥቂት ቅዱሳን ስብስብ የተጀመረች ይህች ቤተክርስቲያን “ጅማሬህም ታናሽ ቢሆንም እንኳ ፍፃሜህ እጅግ ይበዛል”(ኢዮ.8:7) ተብሎ በመፅሐፍ ቅዱስ ላይ እንደተጠቀሰው እየበዛች እየሰፋች እያደገች መጥታለች። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን። 

ርሆቦት የጸጋ ወንጌል የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መዘምራን

Contact Us

77 Kennedy Dr, Malden, MA 02148

  • Facebook
  • YouTube
bottom of page